ታሳሪዎቹ እነ ጀዋር ሞሐመድ በግል ሐኪም እንዲታከሙ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ተወስኗል፡፡ ተከሳሾቹ በወህኒ ቤት በፈለጉት ሐኪም እንዲታከሙ ነው ፍርድ ቤቱ የወሰነው፡፡ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ችሎት ውሳኔውን የሰጠው የከፍተኛው ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመሻር ነው፡፡ ጠበቆች ግን ታሳሪዎቹ በወህኒ ቤት ሳይሆን በሆስፒታል መታከም አለባቸው በማለት እንደገና አቤቱታ እናቀርባለን ብለዋል፡፡
ከቤተልሔም እስከ ግብፅ
-
*በመ/ር ዓለማየሁ ሀብቴ*
*በስመ **አብ **ወወልድ **ወመንፈስ **ቅዱስ **አሐዱ **አምላክ **አሜን!*
ክቡራንና ክቡራት የእግዚአብሔር ቤተሰቦች፣ እንደምን ከረማችሁ? ልዑል እግዚአብሔር በቸርነቱ ለዚህች ሰዓት ስላደረሰን ስሙ
ከዘላለም ...







በጣም ይገርማል። ይሄ ለፍትህ ስርዐቱ በጣም ተቃራኒ ነው
ReplyDeleteሕክምና ማግኘት የለባቸውም።መታከምም የለባቸውም ከማለት ምንም ልዩነት ያለውም
ReplyDelete